“ ግላኮማን አንዴ ከተከሰተ ባለበት ማቆም እንጂ ሙሉ ለሙሉ ማዳን አይቻልም ” - ዶ /ር ለምለም ታምራት
Listen now
Description
ዶ /ር ለምለም ታምራት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ኮሌጅ የዓይን ሐኪምና የግላኮማ ስፔሽያሊስት (ልዩ ሐኪም ) የዓይን ውስጥ ዕብጠት ግላኮማ ምንም አይነት ምልክቶችን ሳያሳይ ዕይታችንን ሊጋርድ የሚችል በሽታ መሆኑን ያስረዳሉ።
More Episodes
አውስትራሊያ የዩናይትድ ስቴትስን የተኩስ ማቆምና ታጋቾችን የማስለቀቅ ዕቅድ እንደምትደግፍ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ አስታወቁ
Published 06/03/24
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ300 ሚሊየን የናይጄሪያን አየር መንገድ የማቋቋም ፕሮጄክት ድርሻ ግዢ በዕግድ ሊቆይ ነው
Published 06/02/24