"ጋዜጠኛ በንፁህ ኅሊናው ሚዛናዊ የጋዜጠኛነት ሥራን መሥራት እንጂ፤ ሙያውን የሚያራክስ ነገር መሥራት የለበትም። አሁን እንደወረርሽኝ የወረረን እሱ ነው"
Description
ጋዜጠኛና ደራሲ አበራ ለማ፤ የአገረ ኢትዮጵያን የራዲዮ ስርጭት፣ የጋዜጣ ሕትመት ውጤቶችንና የባለ ሙያዎቹን የሥነ ምግባር ደረጃ መዝኖ ግለ አተያዩን ያጋራል።
አውስትራሊያ የዩናይትድ ስቴትስን የተኩስ ማቆምና ታጋቾችን የማስለቀቅ ዕቅድ እንደምትደግፍ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ አስታወቁ
Published 06/03/24
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ300 ሚሊየን የናይጄሪያን አየር መንገድ የማቋቋም ፕሮጄክት ድርሻ ግዢ በዕግድ ሊቆይ ነው
Published 06/02/24