Episodes
በኢትዮጵያ በግብርና ምርምር ላይ ከተሰማሩ ተቋማት አንዱ የሆነው የመልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የወርቅ ኢዩቤልዩ በዓሉን ከማክሰኞ ጀምሮ በማክበር ላይ ይገኛል። ማዕከሉ ለህብረተሰቡ ጉልህ የምርምር ውጤቶች ማበርከቱን የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ከማዕከሉ የወጡት የቦሎቄ እና ማሽላ ዝርያዎች ለብዙ ተጠቃሚዎች መዳረሳቸውንም ይገልጻሉ።
Published 08/28/19
የሰው ልጅ አመጣጥን የሚያጠኑ ኢትዮጵያውያንም ሆነ የውጭ ተመራማሪዎች ቅሪተ አካሎችን እስካሁን ሲያገኙ የቆዩት በሸለቆማ ቦታዎች ነበር። በኢትዮጵያውያን እና የውጭ ሀገር ባለሙያዎች ትብብር በቅርቡ የተደረገ አንድ እና በዚህ ሳምንት ጥናት ግን የሰው ልጅ በበበረዶ ዘመን በተራራማ ቦታዎች ይኖር እንደነበር አረጋግጧል።
Published 08/14/19
Published 06/12/19