Publishers
Charts
Log in
ኤኮኖሚ ነክ ዜና | Deutsche Welle
ስለ የአፍሪቃ ነፃ የንግድ ቀጠና የአኅጉሪቱ ሥራ አስፈፃሚዎች ምን ይላሉ?
Listen now
Description
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ተግባራዊ ለመሆን አንድ አገር ብቻ ይጠብቃል። ቀጠናውን ለመመስረት ስምምነታቸውን በፊርማ ካረጋገጡ አገሮች መካከል 21ዱ በየአገሮቻቸው ምክር ቤት አቅርበው አፅድቀዋል። ኤርትራ፣ ታንዛኒያ እና ናይጄሪያ ግን ቸልተኛ ሆነዋል። 2.1 ቢሊዮን ሸማቾች ይኖሩታል የተባለው ነፃ የንግድ ቀጠና ግን ጥያቄዎች አላጡትም
More Episodes
See all »
ከኤኮኖሚው ዓለም፦ የኤሌክትሮኒክ ግብይት በኢትዮጵያ
Published 05/05/21
የኤሌክትሮኒክ ግብይት በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት የተሰማሩ ጀማሪ ኩባንያዎች ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ከእነዚህ አንዱ የሆነው አስቤዛ መተግበሪያውን ወይም ድረ-ገጹን በመጠቀም ከመደብሮች እንጀራና የባልትና ውጤቶችን ጨምሮ የተለያዩ ነገሮች ለሚገዙ ደንበኞች ካሉበት ያደርሳል። የኩባንያው መሥራች በረከት ታደሰ አስቤዛ እንደ አማዞን የራሱ መደብር እንዲኖረው ይመኛል
Published 05/05/21
ከኤኮኖሚው ዓለም፦ ፍላጎት ያሳዩ የቴሌኮም ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ ጨረታ ለምን አፈገፈጉ?
Published 04/28/21
All episodes
More from DW.COM | Deutsche Welle
Links
RSS feed
Listen on Apple Podcasts
Genres
Business
News
Business News
Artwork or description wrong?
Request an update »
Updates may take a few minutes.
Do you host a podcast?
Track your ranks and reviews from Spotify, Apple Podcasts and more.
See hourly chart positions and more than 30 days of history.
Get Chartable Analytics »