ስለ የአፍሪቃ ነፃ የንግድ ቀጠና የአኅጉሪቱ ሥራ አስፈፃሚዎች ምን ይላሉ?
Listen now
Description
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ተግባራዊ ለመሆን አንድ አገር ብቻ ይጠብቃል። ቀጠናውን ለመመስረት ስምምነታቸውን በፊርማ ካረጋገጡ አገሮች መካከል 21ዱ በየአገሮቻቸው ምክር ቤት አቅርበው አፅድቀዋል። ኤርትራ፣ ታንዛኒያ እና ናይጄሪያ ግን ቸልተኛ ሆነዋል። 2.1 ቢሊዮን ሸማቾች ይኖሩታል የተባለው ነፃ የንግድ ቀጠና ግን ጥያቄዎች አላጡትም
More Episodes
በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት የተሰማሩ ጀማሪ ኩባንያዎች ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ከእነዚህ አንዱ የሆነው አስቤዛ መተግበሪያውን ወይም ድረ-ገጹን በመጠቀም ከመደብሮች እንጀራና የባልትና ውጤቶችን ጨምሮ የተለያዩ ነገሮች ለሚገዙ ደንበኞች ካሉበት ያደርሳል። የኩባንያው መሥራች በረከት ታደሰ አስቤዛ እንደ አማዞን የራሱ መደብር እንዲኖረው ይመኛል
Published 05/05/21