የኢትዮጵያውያኑ የባቡር ባለሙያዎች ጉብኝት በጀርመን
Listen now
Description
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የልዑካን ቡድን ባለፈው ሳምንት ወደ ጀርመን መዲና በርሊን በመምጣት የስራ ጉብኝት አድርጓል። ቡድኑ በባቡር ማጓጓዣ ዘርፍ የረጅም ዓመት የስራ ልምድ ያለውን የጀርመኑ ዶቼ ባንን አጠቃላይ የስራ ክንውን ተመልክቷል። ቡድኑ የኩባንያውን የባቡር ማምረቻ እና መጠገኛ ክፍሎችም ተዘዋውሮ ጎብኝቷል።
More Episodes
በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት የተሰማሩ ጀማሪ ኩባንያዎች ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ከእነዚህ አንዱ የሆነው አስቤዛ መተግበሪያውን ወይም ድረ-ገጹን በመጠቀም ከመደብሮች እንጀራና የባልትና ውጤቶችን ጨምሮ የተለያዩ ነገሮች ለሚገዙ ደንበኞች ካሉበት ያደርሳል። የኩባንያው መሥራች በረከት ታደሰ አስቤዛ እንደ አማዞን የራሱ መደብር እንዲኖረው ይመኛል
Published 05/05/21