አፍሪካ ኋላ የምትቀርበት ልዕለ-ኃያላኑ የተፋጠጡበት 5ጂ
Listen now
Description
ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ​​​​​​​በሚቀጥሉት ስምንት አመታት 4 ቢሊዮን ሕዝብ የገመድ አልባ የተንቀሰቃሽ ስልክ ግንኙነት አምስተኛ ትውልድ (5G) ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ይሆናል። እስከ መጪው ጥር ወር መጨረሻ ድረስ ይኸው ቴክኖሎጂ በ25 አገራት ሥራ ይጀምራል። አሜሪካ፣ ቻይና፣ ደቡብ ኮሪያና ጃፓን ቀዳሚ ናቸው። ከሰሐራ በታች ያሉ አገራት ይዘገያሉ
More Episodes
በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት የተሰማሩ ጀማሪ ኩባንያዎች ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ከእነዚህ አንዱ የሆነው አስቤዛ መተግበሪያውን ወይም ድረ-ገጹን በመጠቀም ከመደብሮች እንጀራና የባልትና ውጤቶችን ጨምሮ የተለያዩ ነገሮች ለሚገዙ ደንበኞች ካሉበት ያደርሳል። የኩባንያው መሥራች በረከት ታደሰ አስቤዛ እንደ አማዞን የራሱ መደብር እንዲኖረው ይመኛል
Published 05/05/21