Publishers
Charts
Log in
ኤኮኖሚ ነክ ዜና | Deutsche Welle
የአሊባባ የግብይት ማዕከል ምን ጥቅሞች ይዞ ይመጣል?
Listen now
Description
የቻይናው አሊባባ ግሩፕ የዓለም አቀፍ የኤሌክትሮኒክስ የግብይት ማዕከልን በኢትዮጵያ ለመመስረት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር ህዳር 15 ተፈራርሟል። “ንግድና ዲጂታል ኢኮኖሚን የሚያበረታታ ነው” የተባለለት ማዕከሉ የላቀ ቴክኖሎጂ፣ መሰረተልማት፣ አገልግሎት አሰጣጥና የቁጥጥር ማዕቀፍ እንደሚኖረው ተገልጿል።
More Episodes
See all »
ከኤኮኖሚው ዓለም፦ የኤሌክትሮኒክ ግብይት በኢትዮጵያ
Published 05/05/21
የኤሌክትሮኒክ ግብይት በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት የተሰማሩ ጀማሪ ኩባንያዎች ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ከእነዚህ አንዱ የሆነው አስቤዛ መተግበሪያውን ወይም ድረ-ገጹን በመጠቀም ከመደብሮች እንጀራና የባልትና ውጤቶችን ጨምሮ የተለያዩ ነገሮች ለሚገዙ ደንበኞች ካሉበት ያደርሳል። የኩባንያው መሥራች በረከት ታደሰ አስቤዛ እንደ አማዞን የራሱ መደብር እንዲኖረው ይመኛል
Published 05/05/21
ከኤኮኖሚው ዓለም፦ ፍላጎት ያሳዩ የቴሌኮም ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ ጨረታ ለምን አፈገፈጉ?
Published 04/28/21
All episodes
More from DW.COM | Deutsche Welle
Links
RSS feed
Listen on Apple Podcasts
Genres
Business
News
Business News
Artwork or description wrong?
Request an update »
Updates may take a few minutes.
Do you host a podcast?
Track your ranks and reviews from Spotify, Apple Podcasts and more.
See hourly chart positions and more than 30 days of history.
Get Chartable Analytics »