Episodes
ወርቅ፣ ኦፓል፣ ሳፋየር፣ ታንታለም፣ እምነበረድ እና የመሳሰሉትን ለውጭ ሀገር የምታቀርበው ኢትዮጵያ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚሆኑ ሌሎችንም ማዕድናት ታመርታለች። ሀገሪቱ ሰፊ የማዕድን ሀብት ክምችት እንዳላት ቢነገርም በስፋት ጥቅም ላይ ሲውል ግን አይስተዋልም። ለገበያ የሚቀርቡትም ቢሆን ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ማሽቆልቆላቸው ስጋትን አጭሯል።
Published 06/19/19
የእነሱ ኑሮ ግን «የድሆች ደሐ» የሚባል ዓይነት ነዉ።ኢትዮጵያዉያን የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ሠራተኞች።የወር ደሞዛቸዉ 27 ዶላር ነዉ።የኢትዮጵያ መንግሥት ዕቅድ ኢንዱስትሪዉን ማስፋፋት ሽያጩንም መጨመር ነዉ።የሰዎቹ ክፍያ ግን ያሰበበት ያለ አይመስልም።
Published 05/22/19
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ተግባራዊ ለመሆን አንድ አገር ብቻ ይጠብቃል። ቀጠናውን ለመመስረት ስምምነታቸውን በፊርማ ካረጋገጡ አገሮች መካከል 21ዱ በየአገሮቻቸው ምክር ቤት አቅርበው አፅድቀዋል። ኤርትራ፣ ታንዛኒያ እና ናይጄሪያ ግን ቸልተኛ ሆነዋል። 2.1 ቢሊዮን ሸማቾች ይኖሩታል የተባለው ነፃ የንግድ ቀጠና ግን ጥያቄዎች አላጡትም
Published 03/27/19
ስለ የአፍሪቃ ነፃ የንግድ ቀጠና የአኅጉሪቱ ሥራ አስፈፃሚዎች ምን ይላሉ?
Published 03/27/19
የዓለም ንግድ የገጠሙት ፈተናዎች
Published 12/19/18
በገበያው መስፋፋትና የንግድ ሥራ ዕድሎች መጠናከር ተስፋ አድርገዋል
Published 12/12/18