ከአንጋፋው ጋዜጠኛ ከበደ አኒሳ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
Listen now
Description
ከበደ አኒሳ ለኢትዮጵያ ሔራልድ፣ ቮይስ ኦፍ ኢትዮጵያ እንግሊዘኛ ጋዜጦች እንዲሁም ለዛሬይቱ ኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ ድምጽ የአማርኛ ጋዜጦች ለረጅም አመታት የሰሩ አንጋፋ ጋዜጠኛ ናቸው። ኢትዮጵያ ትቅደም የተባለውን መፈክር ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሙበት እሳቸው እንደነበሩ ያስታውሳሉ።