ፀሀፊ ዳዊት ግዛው
Listen now
Description
አሁንም ሆነ በፊትም የሚጽፈው ለገንዘብ ሳይሆን የስነ ጽሁፍ ጥሙን ለማርካት መሆኑን የሚናገረው ዳዊት ከአሁን በኋላ የግጥም መፀሀፍ ለማሳተም አያስብም። ተጽፈው የተቀመጡ ሌሎች ድርሰቶቹን ግን በቅርቡ የማሳተም እቅድ አለው።