ፊደል ሠራዊት ቤተ ንባብ-በመቐለ
Listen now
Description
በተወሰኑ ወጣቶች ተነሳሽነት በ2004 ዓ.ም አገልግሎት መስጠት የጀመረችው ፊደል ሠራዊት ቤተ ንባብ በአባላቶችዋና ሌሎች በጎ አድራጊዎች የተበረከቱ መፅሕፍት ለሌሎች አንባብያ እንዲደርስ በማድረግ የንባብ ባሕል እንዲያድግ እንደምትሰራ አባላቶችዋ ይናገራሉ፡፡